የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በታንዛኒያ የኤሌክትሪክ ከባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚስተር ጋሲማ ኒያሞ ሀንጋ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በታንዛኒያ የኤሌክትሪክ ከባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚስተር ጋሲማ ኒያሞ ሀንጋ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።

ኒያሞ ሀንጋ የታንዛኒያን ብሎም የቀጣናውን ኢነርጂ ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ የኃይል ቋት በኩል ለማላቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ባለራዕይና ቁርጠኛ መሪ ሲሉ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ገልፀዋቸዋል።

በተሽከርካሪ ድንገተኛ አደጋ በደረሰባቸው ህልፈት በእጅጉ ማዘናቸውን ያስታወቁት ኢንጂነር አሸብር ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸውና ለታንዛኒያ ኤሌክትሪክ ኩባንያ መጸናናትን ተመኝተዋል።

? “ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”

Scroll to Top