ኢትዮ – ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል

ኢትዮ – ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮ – ኤሌክትሪክ ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ነጥብ ተጋርቷል፡፡

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ካደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች አንዱን ብቻ በማሸነፍ በሦስቱ አቻ ወጥቶ በአንዱ ተሸንፏል፡፡

የዛሬ ተጋጣሚው ሀዲያ ሆሳዕና ደግሞ ካደረጋቸው 4 ጨዋታዎች አንዱን ሲያሸንፍ ሁለት አቻ ወጥቶ በአንዱ ተሸንፏል፡፡

ኢትዮ – ኤሌክትሪክ በሰበሰባቸው ስድስት ነጥቦች ከሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በስድስት ነጥብ ርቆ 12ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡


? “ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”

Scroll to Top