ዜና
የደጀን ደብረ ማርቆስ ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ የሲቪል ሥራ አፈጻፀም 16 በመቶ ደረሰ
በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ የተጀመረው ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ የሲቪል ሥራ አፈጻፀሙ 16 በመቶ ደርሷል፡፡ ከአዲስ አበባ በ229 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ደጀን ከተማ የተጀመረው የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ በአሁኑ ወቅት የትራንስፎርመር መትከያ ተጨማሪ ያንብቡ…