ዜና
ባለፉት 8 ወራት ከ8 መቶ በላይ ለሚሆኑ ተሸከርካሪዎች የጥገና አገልግሎት ተሰጥቷል
ባለፉት 8 ወራት ለ8 መቶ 73 ተሸከርካሪዎች የተለያዩ የጥገና አገልግሎቶችን መስጠቱን የተቋሙ የተሸከርካሪዎች ጥገናና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የተሸከርካሪ ጥገና አስተዳደር ከፍተኛ ኦፊሰር አቶ ብሩክ Read more…
ባለፉት 8 ወራት ለ8 መቶ 73 ተሸከርካሪዎች የተለያዩ የጥገና አገልግሎቶችን መስጠቱን የተቋሙ የተሸከርካሪዎች ጥገናና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የተሸከርካሪ ጥገና አስተዳደር ከፍተኛ ኦፊሰር አቶ ብሩክ Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ውስጥ ተቋሙን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ለማዘመን ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ማከናወኑ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የአይሲቲ መሠረተ ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ጽዮን Read more…
ኢትዮ – ኤሌክትሪክ ጌዲዮ ዲላን በመርታታት ወደ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ። ወደ ፕሪሚየር ሊግ ለመግባት በሶስት ምድብ ተከፍሎ በከፍተኛ ሊግ ውድድር ሲካሄድ ነበር፡፡ Read more…
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወኃት ቡድን ሙሉ በሙሉ ተነቅሎ የተወሰደውን የወልድያ ተንቀሳቃሽ ማከፋፈያ ጣቢያ በአዲስ ማከፋፈያ ጣቢያ ለመተካት የሚያስችል ፕሮጀክት የግንባታ ስራ ተጀምሯል። የፕሮጀክቱ Read more…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ታርጫ ዙሪያ ወረዳ የባለ 132/33 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ተጀምሯል፡፡ በወረዳው አባ ዳሂ ቀበሌ በ1998 ዓ.ም. Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሰራሩን ለማዘመንና ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ዘመናዊ የሆነ ተንቀሳቃሽ ወይም ሞጁላር (Modular) ዳታ ማዕከል መገንባቱን ገለፀ፡፡ የተቋሙ የአይሲቲ መሠረተ ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ Read more…
አሸባሪው የህወኃት ቡድን ውድመት ያደረሰበትን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመጠገን በተደረገው ርብርብ የሠራተኛው የመስራት አቅም የታየበትና ከዚህም በላይ መስራት እንደሚችል የተረጋገጠበት መሆኑን በጥገና ሥራው ላይ Read more…
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን በወረራ ይዟቸው በቆየባቸው በምስራቅ አማራ እና በአፋር የተወሰኑ አካባቢቢዎች ላይ የተጎዱ የፋይበር ኦፒቲክስ (OPGW) መስመሮችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር የኦፕቲካል ፋይበር ኪራይ ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ ሥምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር ባልቻ Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋሙን ሠራተኞች ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር ሥምምነት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በዛሬው ዕለት ተፈራርሟል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ Read more…