ባለፉት 8 ወራት ከ8 መቶ በላይ ለሚሆኑ ተሸከርካሪዎች የጥገና አገልግሎት ተሰጥቷል

ባለፉት 8 ወራት ለ8 መቶ 73 ተሸከርካሪዎች የተለያዩ የጥገና አገልግሎቶችን መስጠቱን የተቋሙ የተሸከርካሪዎች ጥገናና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የተሸከርካሪ ጥገና አስተዳደር ከፍተኛ ኦፊሰር አቶ ብሩክ Read more…

ተቋሙን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ለማዘመን ዘርፈ ብዙ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለፀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ውስጥ ተቋሙን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ለማዘመን ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ማከናወኑ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የአይሲቲ መሠረተ ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ጽዮን Read more…

የወልዲያ ባለ 230/33/15 ኪ.ቮ ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወኃት ቡድን ሙሉ በሙሉ ተነቅሎ የተወሰደውን የወልድያ ተንቀሳቃሽ ማከፋፈያ ጣቢያ በአዲስ ማከፋፈያ ጣቢያ ለመተካት የሚያስችል ፕሮጀክት የግንባታ ስራ ተጀምሯል። የፕሮጀክቱ Read more…

በተቋሙ ዘመናዊ የሆነ ተንቀሳቃሽ ወይም ሞጁላር (Modular) ዳታ ማዕከል ተገነባ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሰራሩን ለማዘመንና ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ዘመናዊ የሆነ ተንቀሳቃሽ ወይም ሞጁላር (Modular) ዳታ ማዕከል መገንባቱን ገለፀ፡፡ የተቋሙ የአይሲቲ መሠረተ ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ Read more…

የጥገና ሥራዉ የሠራተኛው አቅም የታየበት ነው- በጥገና ሥራው ላይ የተሳተፉ ባለሙያዎችና አመራሮች

አሸባሪው የህወኃት ቡድን ውድመት ያደረሰበትን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመጠገን በተደረገው ርብርብ የሠራተኛው የመስራት አቅም የታየበትና ከዚህም በላይ መስራት እንደሚችል የተረጋገጠበት መሆኑን በጥገና ሥራው ላይ Read more…

ጉዳት የደረሰበትን የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር የመጠገን ሥራ እየተከናወነ ነው

በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን በወረራ ይዟቸው በቆየባቸው በምስራቅ አማራ እና በአፋር የተወሰኑ አካባቢቢዎች ላይ የተጎዱ የፋይበር ኦፒቲክስ (OPGW) መስመሮችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ Read more…

ተቋሙ ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር የኦፕቲካል ፋይበር መስመር ኪራይ ሥምምነት አካሄደ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር የኦፕቲካል ፋይበር ኪራይ ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ ሥምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር ባልቻ Read more…

ሠራተኛውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር ስምምነት ተፈረመ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋሙን ሠራተኞች ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር  ሥምምነት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በዛሬው ዕለት  ተፈራርሟል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን  የፈረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ Read more…