የኢትዮ-ኬንያ የኃይል ሽያጭ ስምምነት ተጠናቀቀ

ለዓመታት ድርድር ሲደረግበት የቆየው የኢትዮ- ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ድርድር ትናንት ማምሻውን በስምምነት ተጠናቋል፡፡ ስምምነቱን የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር Read more…

ኃይል የማመንጨት ሥራውን ለማዘመን እየተሰራ ነው

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ላይ የተለያዩ የማዘመን ሥራዎችን እየተከናወኑ መሆኑን በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አስታወቁ፡፡ ሥራ አስፈፃሚው አቶ እያየሁ ሁንዴሳ እንደተናገሩት Read more…

ጣቢያው የምርምርና ልማት ማዕከል በማቋቋም ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል

የጊቤ 3 የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የምርምርና ልማት ማዕከል በማቋቋም የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የጣቢያው የጥገና ክፍል ኃላፊ አቶ ንጉሴ ማሙሻ እንደገለፁት ጣቢያው Read more…

ክለቡ በውድድር  ዓመቱ ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች መካከል የተሸነፈው በአንድ ጨዋታ ብቻ ነው

ወደ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተቀላቀለው ኢትዮ- ኤሌክትሪክ በውድድር  ዓመቱ ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች መካከል 11 ጨዋታዎችን አሸንፎ፣ በስድስቱ አቻ በመውጣትና በአንድ ጨዋታ ብቻ በመሸነፍ ጠንካራ Read more…

ለኢትዮ – ኤሌክትሪክ የእግርኳስ ክለብ የዕውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተካሔደ

የኢትዮ- ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ  የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ወደ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን ተከትሎ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል የዕውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተካሒዷል። Read more…

የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ መስመር የጥገና ሥራ በብሔራዊ ግሪድ ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሳያሳድር እየተገባደደ ነው

የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር የጥገና ሥራ በብሔራዊ የኃይል ቋት ወይም ግሪድ ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሳያሳድር እየተገባደደ ነው። Read more…

የሰሜን ምስራቅ አካባቢ የኦፕቲካል ፋይበር መስመሮች ጥገና ተጠናቀቀ

በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ህወኃት በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ ውድመት አጋጥሞ የነበረውን የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮች እና የኦፕቲካል ፋይበር ገመዶች የመጠገን ሥራ ተጠናቀቀ፡፡ ከደብረሲና – ሸዋሮቢት – Read more…