ዜና
የቅድመ ኃይል ማመንጫ ዩኒቶች የኮንክሪት ሙሌት ስራ ጀመረ
ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጫ የኒቶች መካከል ቅድሚያ ኃይል የሚያመነጩት ዩኒት 9 እና የዩኒት 10 ማዕከላዊ ክፍል የስቲል ስትራክቸር ሥራዎች በማለቃቸው የኮንክሪት ሙሌት ስራ መጀመሩ በምክትል ስራ አስኪያጅ የህዳሴ ግድብ ፕሮጅክት ሳይት አስተባባሪ አቶ በላቸው ካሳ ገልፀዋል፡፡ በኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ቀደም ሲል ተይዘው የነበሩት የኤሌክትሮ ሚካኒካልና ኃይድሮ Read more…