የቅድመ ኃይል ማመንጫ ዩኒቶች የኮንክሪት ሙሌት ስራ ጀመረ

 ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጫ የኒቶች መካከል ቅድሚያ ኃይል የሚያመነጩት ዩኒት 9 እና የዩኒት 10 ማዕከላዊ ክፍል የስቲል ስትራክቸር ሥራዎች በማለቃቸው የኮንክሪት ሙሌት ስራ መጀመሩ በምክትል ስራ አስኪያጅ የህዳሴ ግድብ ፕሮጅክት ሳይት አስተባባሪ አቶ በላቸው ካሳ ገልፀዋል፡፡ በኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ቀደም ሲል ተይዘው የነበሩት የኤሌክትሮ ሚካኒካልና ኃይድሮ Read more…

አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማምረት በትኩረት እየሰራ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2012 በጀት ዓመት አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማምረት በኦፕሬሽን፣ ጥገናና ኢንስፔክሽን ሥራዎች ላይ ትኩረት ተሰጥቶት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አቶ አንዳርጌ እሸቴ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ 16,446.85 ጊጋ ዋት ሰዓት ለማምረት እቅድ ተይዟል፡፡ የተያዘውን እቅድ ለማሳካት በጣቢያዎች ላይ የኦፕሬሽን.፣ ጥገናና ኢንስፔክሽን ስራዎች በእቅድ እንዲከናወኑ Read more…

የገናሌ ዳዋ IIIየኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ በጥሩ ሁኔታ ውሃ በመያዝ ላይ ይገኛል

የሁለት ክረምት ባለቤት በሆነው ገናሌ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘው የገናሌ ዳዋ III የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ በጥሩ ሁኔታ ውሃ በመያዝ ላይ መሆኑን የፕሮጀክቱ ተወካይ ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴወድሮስ ሁሴን ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የግድቡ የውሃ መጠን 88 ሜትር ከፍታ የደረሠ መሆኑን ያስታወቁት ተወካይ ሥራ አስኪያጁ የሚፈለገው ውሃ መጠን ላይ ለመድረስ Read more…

የጊቤ III የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ የውኃ መጠኑ ከፍታ ጨመረ

 የጊቤ III የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ ውኃ የመያዝ አቅሙ 880.2 ሜትር ኪዩብ ከባህር ጠለል በላይ የደረሰ ሲሆን ከዓለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ19.2 ሜትር ከፍ ብሎ ይገኛል፡፡ የጊቤ III የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ሰሙ እደገለፁት ባለፈው ዓመት ግድቡ አጠቃላይ ይዞት የነበረው ውኃ 861 ሜትር ኪዩብ እንደነበር Read more…

ብቃትን መሠረት ያደረገ የሙያ ደረጃ ማሻሻያ ስርዓት ሊተገበር ነው

የኢትዮጵያን ኤሌክትሪክ ኃይል ብቃትን መሠረት ያደረገ የሙያ ደረጃ ማሻሻያ ስርዓት ሊተገብር መሆኑን አስታወቀ፡፡ በአተገባበሩ ዙሪያ ከተቋሙ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች ለተወጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ባለሞያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ሥልጠናውን የሠጡት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ዳይሬክተር ዶ/ር ወንደሰን ካሣ እንደተናገሩት አዲስ የተቀረፀውን የተቋሙ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ፣ ራዕይ እና ግቦች ለመተግበር Read more…

በተቋሙ ስትራቴጂያዊ ረቂቅ እቅድ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሃገሪቱ የምትፈልገውን የኤሌክትሪክ ፍላጎት  በአስተማማኝ ሁኔታ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ  ከ2012 እስከ 2016  በሚተገብረው  የአምስት  ዓመት ስትራቴጂያዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ከተለያዩ የተቋሙ የስራ ክፍሎች ኃላፊዎች ጋር ውይይት  አካሂዷል፡፡ ረቂቅ ስትራቴጂያዊ እቅዱን ለተሳታፊዎቹ ያቀረቡት የተቋሙ ስትራቴጂያዊ ዝግጅት ቴክኒካል ኮሚቴ አባልና ፀሃፊ አቶ ተማም አፍደል እንደተናገሩት በክፍለ አህጉሩ Read more…

በተቋሙ እየተከናወኑ ባሉ የለውጥ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች እየተገኙ ነው

ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እየተከናወኑ ያሉ የለውጥ ሥራዎች አበረታች ውጤት ማስመዝገባቸውን የጊቤ ሁለት የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበየሁ በላይ ተናግረዋል፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የጊቤ ሁለት ኃይል ማመንጫ ጣቢያን ከጎበኙ በኋላ በሰጡት በሳል አመራር በርካታ ችግሮች እየተፈቱ መሆኑን ነው አቶ Read more…