Invitation for Bids

Expression of Interest for EEP training institution and Capacity building program Country: Federal Democratic Republic of Ethiopia Project: Ethiopian Electric Power (EEP)’s Training Institute and Capacity Building Project Assignment: Engineer and Architectural services to Ethiopian Electric Power (EEP)’s Training Institute and Capacity Building Project The Republic of Ethiopia has received Read more…

በባለፉት ዘጠኝ ወራት 8 የተለያዩ ጥቆማዎች ለጽ/ቤቱ ቀርበዋል

ባለፉት ዘጠኝ ወራት 8 የተለያዩ ጥቆማዎችን መቀበሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥነ- ምግባርና ጸረ ሙስና መከታተያ ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መርጋ ተረፈ እንዳስታወቁት ከቀረቡ ጥቆማዎች ውስጥ ሁለቱ የሙስና ወንጀል ባህሪ ያላቸው ሲሆኑ ስድስቱ ደግሞ አስተዳደራዊ እርምጃ የሚሹ ጥቆማዎች ናቸው። እንደ አቶ መርጋ ገለጻ ሁለቱ የሙስና ወንጀል ጥቆማዎች Read more…

ኃይል የማመንጨት ሥራውን ለማዘመን እየተሰራ ነው

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ላይ የተለያዩ የማዘመን ሥራዎችን እየተከናወኑ መሆኑን በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አስታወቁ፡፡ ሥራ አስፈፃሚው አቶ እያየሁ ሁንዴሳ እንደተናገሩት ኃይል የማመንጨት ሥራዉን በዘመናዊ መንገድ ለማከናወን በማመንጫ ጣቢያዎች ላይ የተለያዩ የማዘመን ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በግልገል ጊቤ 2 የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የዕለት Read more…

ጣቢያው የምርምርና ልማት ማዕከል በማቋቋም ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል

የጊቤ 3 የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የምርምርና ልማት ማዕከል በማቋቋም የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የጣቢያው የጥገና ክፍል ኃላፊ አቶ ንጉሴ ማሙሻ እንደገለፁት ጣቢያው በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙትን ችግሮች ለይቶ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት የሚያስችል የምርምርና ልማት ማዕከል አቋቁሟል፡፡ ጣቢያው ግዙፍ እንደመሆኑ መጠን ውስብስብ የሆኑ የአሰራር ሥርዓቶችን ለማሻሻል ጥናትና ምርምሮችን ማከናወን መጀመሩን Read more…

ክለቡ በውድድር  ዓመቱ ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች መካከል የተሸነፈው በአንድ ጨዋታ ብቻ ነው

ወደ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተቀላቀለው ኢትዮ- ኤሌክትሪክ በውድድር  ዓመቱ ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች መካከል 11 ጨዋታዎችን አሸንፎ፣ በስድስቱ አቻ በመውጣትና በአንድ ጨዋታ ብቻ በመሸነፍ ጠንካራ ተፎካካሪነቱን አሳይቷል፡፡ በአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና መሪነት የ2014 ዓ.ም የከፍተኛ ሊግ ውድድሩን የተቀላቀለው አንጋፋው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከፍተኛ ትንቅንቅ የታየበትን ምድብ ሀ በመምራት Read more…

ለኢትዮ – ኤሌክትሪክ የእግርኳስ ክለብ የዕውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተካሔደ

የኢትዮ- ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ  የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ወደ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን ተከትሎ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል የዕውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተካሒዷል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ ጫላ አማን ክለቡ ወደ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዳግም መመለሱ እንዳስደሰታቸው ገልፀዋል። ክለቡ በቀጣይ ዓመት Read more…

የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ መስመር የጥገና ሥራ በብሔራዊ ግሪድ ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሳያሳድር እየተገባደደ ነው

የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር የጥገና ሥራ በብሔራዊ የኃይል ቋት ወይም ግሪድ ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሳያሳድር እየተገባደደ ነው። ከማክሰኞ መጋቢት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ጥገናው እየተከናወነ የሚገኘው የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ _ ባህርዳር መስመር እና የምሰሶ ጥገና ሥራ በተያዘለት መርሃግብር መሰረት እየተከናወነ ይገኛል፡፡ Read more…

የተቋሙ የህፃናት ማቆያ ማዕከል ግንባታ ተጠናቆ በይፋ ተመረቀ

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል  ዋና  መሰሪያ ቤት የተገነባው የህፃናት የቀን  ማቆያ ማዕከል/ Children Day Care Center/ ዛሬ  በይፋ ተመረቀ፡፡ ማዕከሉን በይፋ የመረቁት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ  አቶ አሸብር ባልቻ  እንደተናገሩት የተቋሙ ሴት ሠራተኞች በስራቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ የማዕከሉ መገንባት ከፍተኛ እገዛ ያድርጋል፡፡ በቀጣይም ለማዕከሉ የሚያስፈልጉ ቀሪ ግብዓቶችን በአፋጣኝ አሟልቶ Read more…

የሰሜን ምስራቅ አካባቢ የኦፕቲካል ፋይበር መስመሮች ጥገና ተጠናቀቀ

በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ህወኃት በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ ውድመት አጋጥሞ የነበረውን የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮች እና የኦፕቲካል ፋይበር ገመዶች የመጠገን ሥራ ተጠናቀቀ፡፡ ከደብረሲና – ሸዋሮቢት – ከሚሴ – ኮምቦልቻ – አቀስታ – ዓለም ከተማ ባለ132 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ፤ ከደብረብርሃን – ኮምቦልቻ – ሠመራ  እና ከኮምቦልቻ – አላማጣ እስከ Read more…

ባለፉት 8 ወራት ከ8 መቶ በላይ ለሚሆኑ ተሸከርካሪዎች የጥገና አገልግሎት ተሰጥቷል

ባለፉት 8 ወራት ለ8 መቶ 73 ተሸከርካሪዎች የተለያዩ የጥገና አገልግሎቶችን መስጠቱን የተቋሙ የተሸከርካሪዎች ጥገናና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የተሸከርካሪ ጥገና አስተዳደር ከፍተኛ ኦፊሰር አቶ ብሩክ እንዳለ እንዳስታወቁት ባለፉት 8 ወራት በተቋሙ ጋራዥ ለ696 ተሸከርካሪዎች ቀላል፣መካክለኛ፣ ከባድ እና የመስክ የጥገና አገልግሎቶችን ለመስጠት ታቅዶ 873 ጥገናዎችን ማከናወን ተችሏል፡፡ ከዚህ ውስጥ 537 ቀላል፣ Read more…