ዜና
በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በስፋት ወደ ሥራ መግባታቸው ወጪን ለመቀነስ የጎላ ፋይዳ እንዳላቸው ተገለፀ
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በስፋት ወደ ሥራ መግባታቸው ለነዳጅ የሚወጣ ወጪን ከመቀነስ አኳያ ፋይዳቸው የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ፕላኒንግ ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ።ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመገንባት በተዘጋጀው የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ሥራ አስፈፃሚው አቶ አንዱዓለም ሲኣ እንደገለፁት ህብረተሰቡ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ሲጠቀም እስከ 50 በመቶ የትራንስፖርት ወጪ ይቀንሳሉ። ህብረተሰቡ በኃይል Read more…