በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በስፋት ወደ ሥራ መግባታቸው ወጪን ለመቀነስ የጎላ ፋይዳ እንዳላቸው ተገለፀ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በስፋት ወደ ሥራ  መግባታቸው ለነዳጅ የሚወጣ  ወጪን ከመቀነስ አኳያ ፋይዳቸው የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ፕላኒንግ ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ።ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመገንባት በተዘጋጀው የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ሥራ አስፈፃሚው አቶ አንዱዓለም ሲኣ እንደገለፁት ህብረተሰቡ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ  ተሽከርካሪዎችን ሲጠቀም እስከ 50 በመቶ የትራንስፖርት ወጪ ይቀንሳሉ። ህብረተሰቡ በኃይል Read more…

በዓመት 500 የኤሌክትሪክ ኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት ዕቅድ ተይዟል

በዓመት 500 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት ዕቅድ መያዙን ካርዲናል ኢንደስትሪያል ኃላፊቱ የተወሰነ የግል ማህበር አስታወቀ።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ካርዲናል ኢንደስትሪያል ኃላፊቱ የተወሰነ የግል ማህበር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት የተስማሙበትን ሒደት አስመልክቶ በስካይ ላይት ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫው ላይ የካርዲናል ኢንደስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ዋና Read more…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመገንባት የሚያስችል የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ተካሔደ

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመገንባት የሚያስችል የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት በስካይ ላይት ሆቴል ተካሔደ። የግንባታ ማስጀመሪያ ሥነ- ሥርዓቱ የተካሄደው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ካርዲናል ኢንደስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጋራ ለመስራት የተፈራረሙትን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ ነው።በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር Read more…

የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የኃይል ሥርጭትና አቅርቦት ለማሻሻል የሚያግዝ ስምምነት ተፈረመ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የኤሌክትሪክ ኃይል ሥርጭትና አቅርቦት ለማሻሻል የሚያግዝ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር ባልቻ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በዋናነት በሀገሪቱ ያለውን የማምረቻ ኢንዱስትሪዎችን አቅም ለማዳበር የኤሌክትሪክ ኃይል ሥርጭትና አቅርቦትን ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ Read more…

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ጥገና ላይ ለተሳተፉ የተቋሙ ሠራተኞች የምስጋና መርሐግብር ተካሔደ

በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት የተጎዱ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ጠግኖ ዳግም ሥራ ለማስጀመር በተደረገው የጥገና ሥራ ላይ ተሳትፎ ላደረጉ የተቋሙ ሠራተኞች በባህርዳር ከተማ የምስጋና መርሐግብር ተካሔደ። በመርሐግብሩ ላይ ለተገኙት ሠራተኞቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ውበት አቤ የጥገና ሥራውን በማጠናቀቅ Read more…

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር EEP/PP/NCB/03/2015 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በሚያስገነባው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምክንያት ለሚፈጠረው ሰው ሰራሽ ሐይቅ ውሃ የሚተኛበትን በስድስት (6) ሎቶች በመክፈል በቦታዎች ውስጥ ያሉትን ዛፎች ለመመንጠር፣ ጥቅም ላይ የማይውሉትን ለመከትከትና ለማቃጠል በማስፈለጉ ፍላጎት ያላቸውና መስፈርቱን የሚያሟሉትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ Read more…

ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ስር ለሚገኙ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች አገልግሎት ላይ የሚውሉ የአንከር ቦልት (j-Bolt ) እና የጥበቃ፤ የፅዳት እና የአትክልተኛ አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም የወጣውን የፍላጎት መግለጫ ማስታወቂያ የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል፡፡

የኢትዮ-ኬንያ የኃይል ሽያጭ ስምምነት ተጠናቀቀ

ለዓመታት ድርድር ሲደረግበት የቆየው የኢትዮ- ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ድርድር ትናንት ማምሻውን በስምምነት ተጠናቋል፡፡ ስምምነቱን የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ በተገኙበት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ እና የኬንያ ኤሌክትሪክ መብራትና ኃይል ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ኢንጂነር ጎፌሪ ሙሊ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ Read more…

Invitation for Bids

Expression of Interest for EEP training institution and Capacity building program Country: Federal Democratic Republic of Ethiopia Project: Ethiopian Electric Power (EEP)’s Training Institute and Capacity Building Project Assignment: Engineer and Architectural services to Ethiopian Electric Power (EEP)’s Training Institute and Capacity Building Project The Republic of Ethiopia has received Read more…