ዜና
የERP ትግበራ ለተቋማዊ ራዕይ ስኬት ፕሮጀክት ዓባይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የውስጥ አሰራሩን ለማዘመን ብሎም የአገልግሎት ጥራት ለመጨመር ERP የተሰኘ ሲስተም ለመተግበር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ይህ የሲስተም ትግበራ ስምምነት ፕሮጀክት ዓባይ የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ወደ ስራ ገብቷል፡፡ ፕሮጀክት ዓባይን በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር ከሁለቱም ተጨማሪ ያንብቡ…