ዜና
የሻምቡ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ፕሮጀክት ግንባታን በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው
ባለ 230 ኪ.ቮ የሻምቡ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታን በተያዘለት የጊዜ መርሀ ግብር ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሳይት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሚኒልክ ሠለሞን ተናገሩ፡፡ ፕሮጀክቱን ገንብቶ ለማጠናቀቅ 16 ወራት እንደሚወስድ ዕቅድ ተይዞለታል፡፡ ባለፉት ሁለት ወራትም የቢሮና የመኖሪያ ቤቶች፣ የተለያዩ ዕቃዎች እና የትራንስፎርመር የመሰረት ቆፋሮ የተጠናቀቁ ሲሆን የፋውንዴሽን አርማታ ሥራ ተጨማሪ ያንብቡ…