ኢትዮ ቴሌኮም በ8100 የሰበሰበውን ገንዘብ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዛሬ ያስረክባል

ኢትዮ ቴሌኮም በ8100 አጭር ቁጥር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሰበሰበውን ገንዘብ ዛሬ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሊያስረክብ ነው።
ኢትዮ ቴሌኮም ከታላቁ የኦትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በ8100 አማካይነት ለግድቡ ግንባታ የሚውል ገንዘብ ከደንበኞ ቹ ሲያሰባስብ መቆየቱ ይታወሳል።
በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የመገናኛ ብዙሃን በተገኙበት የርክክብ ስነስርዓቱ የሚከናወን ይሆናል።
0 Comments