ለሀገር ዕድገት አለኝታ የሆነና ለአህጉራዊ ትስስር መሰረት የሚጥል ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም መሆን፤
ታዳሽ ኃይል ላይ ትኩረት በማድረግ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ፣ ማስተላለፊያና ማከፋፈያ መሰረተ ልማቶችን የአዋጭነት፣ የቅየሳ፣ የዲዛይን፣ የመገንባት፣ የማሻሻል፣ የመጠገን እና የማስተዳደር ተግባራትን ማከናወን፤ ኤሌክትሪክ በጅምላ በመሸጥና በመግዛት ለሀገር ብልጽግናና ለአህጉራዊ ትስስር መሰረት የሚሆን አስተማማኝና ደህንነቱ የተጠበቀ የኤሌክትሪክ ኃይል ማቅረብ፤