ዜና
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የኢትዮጵያውያን ህልውና መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የኢትዮጵያውያን ህልውና መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የግድቡን ግንባታ አስመልክቶ በስካይላይት ሆቴል በተዘጋጀ ሀገር አቀፍ ሲምፓዚየም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደተናገሩት የዓባይ ተፋሰስ የሃገሪቱን ሁለት ሶስተኛውን የውሃ ተፋሰስ የሚሸፍን በመሆኑ ዓባይን የማልማት ጉዳይ የህልውና ጉዳይ ነው። ግድቡ መላው ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ ያንብቡ…