ዜና
የማከፋፈያ ጣቢያው ግንባታ 68 በመቶ ደርሷል
በማሻ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው የማሻ – መቱ ባለ 230/33 ኪ.ቮ. የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት አጠቃላይ አፈጻጸም 68 በመቶ መድረሱን የማከፋፈያ ጣቢያው የሳይት ተቆጣጣሪ መሐንዲስ አቶ ፍቃዱ ሁጤሳ ገለፁ፡፡ መሐንዲሱ እንደገለፁት ፕሮጀክቱ አንድ አዲስ ባለ 230/33 ኪ. ቮ. ከፍተኛ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና 161 ኪ.ሜ. ርዝመት ያለው የባለ ተጨማሪ ያንብቡ…