ዜና
ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርኮች የኃይል አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያየ የሀገሪቱ ክፍል ለተገነቡት የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል አቅርቦት መሰረተ ልማት ለመዘርጋት የሚያስችል ስምምነት ከሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር ተፈራረመ፡፡ ሲኖ ሀይድሮ እና ሲዩአን ኤሌክትሪክ (sieyuan electric CO. LTD) ከተሰኙ ሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር መጋቢት 6 ቀን 2013 ዓ.ም የተፈረመው ስምምነት ለቡሬ፣ ለበአከር፣ የወይናንታ እና የገንዳ አርባ ተጨማሪ ያንብቡ…