ዜና
ተቋሙ ኤች አይ ቪ እና ኮሮናን ለመከላከል የሚያግዝ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ላይ የተሳተፉ ሠራተኞችን ከኤች አይቪ ኤድስ እና ከኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ከዲኬቲ ኢትዮጵያና ከፌደራል ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደተገለፀው ስምምነቱ በፕሮጀክቱ የተሳተፉ ሠራተኞችንና የአካባቢው ማህበረሰብን ከኤች አይ ቪ ኤድስና ተጨማሪ ያንብቡ…