ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ሐምሌ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ለአሉቶ ፕሮጅክት ቢሮ በኮንትራት በተለያዩ የስራ መደቦች ማለትም በሴመንቲንግ ኢንጂነሪንግ 2ኛ፤ መድ ኢንጂነር 2ኛ፤ ጂኦተርማል ሪዘርቬየር ኢንጂነር 2ኛ፤ ዌል ቴስቲንግ ኢንጂነር 1ኛ፤ ሪግ ኤልትሪሺን፤ ሪግ ሜካኒክ፤ ሜዥርመንት ቴክኒሺያን፤ ዲሪሊንግ ኢንጂነር 3ኛ፤ ድሪሊንግ ኢንጂነር 2ኛ፤ ጂኦሎጂስት 2ኛ እንዲሁም ጂኦሎጂስት 3ኛ የስራ መደቦች ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር ማስታወቂያ ማውጣቱ እና አመልካቾችም በተቀመጠው መስፈርት መሰረት በኦን ላይን መመዝገባቸው ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ያመለከታችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአንድ ሳምንት ውስጥ የትምህርት መረጃችሁን እና የስራ ልምዳችሁን በኢሜል አድራሻችን hr.hiring@eep.com.et እንድትልኩልን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
አመልካቾች ኢሜይል በምታደርጉበት ወቅት በጉዳዩ (Subject) ላይ የተወዳደራችሁበት የስራ መደብ ጠቅሳችሁ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡
0 Comments