ዜና
በባለፉት ዘጠኝ ወራት 8 የተለያዩ ጥቆማዎች ለጽ/ቤቱ ቀርበዋል
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 8 የተለያዩ ጥቆማዎችን መቀበሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥነ- ምግባርና ጸረ ሙስና መከታተያ ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መርጋ ተረፈ Read more…
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 8 የተለያዩ ጥቆማዎችን መቀበሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥነ- ምግባርና ጸረ ሙስና መከታተያ ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መርጋ ተረፈ Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ላይ የተለያዩ የማዘመን ሥራዎችን እየተከናወኑ መሆኑን በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አስታወቁ፡፡ ሥራ አስፈፃሚው አቶ እያየሁ ሁንዴሳ እንደተናገሩት Read more…
የጊቤ 3 የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የምርምርና ልማት ማዕከል በማቋቋም የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የጣቢያው የጥገና ክፍል ኃላፊ አቶ ንጉሴ ማሙሻ እንደገለፁት ጣቢያው Read more…
ወደ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተቀላቀለው ኢትዮ- ኤሌክትሪክ በውድድር ዓመቱ ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች መካከል 11 ጨዋታዎችን አሸንፎ፣ በስድስቱ አቻ በመውጣትና በአንድ ጨዋታ ብቻ በመሸነፍ ጠንካራ Read more…
የኢትዮ- ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ወደ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን ተከትሎ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል የዕውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተካሒዷል። Read more…
የሱልልታ -ደብረ ማርቆስ ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር የጥገና ሥራ በብሔራዊ የኃይል ቋት ወይም ግሪድ ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሳያሳድር እየተገባደደ ነው። Read more…
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መሰሪያ ቤት የተገነባው የህፃናት የቀን ማቆያ ማዕከል/ Children Day Care Center/ ዛሬ በይፋ ተመረቀ፡፡ ማዕከሉን በይፋ የመረቁት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና Read more…
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ህወኃት በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ ውድመት አጋጥሞ የነበረውን የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮች እና የኦፕቲካል ፋይበር ገመዶች የመጠገን ሥራ ተጠናቀቀ፡፡ ከደብረሲና – ሸዋሮቢት – Read more…
ባለፉት 8 ወራት ለ8 መቶ 73 ተሸከርካሪዎች የተለያዩ የጥገና አገልግሎቶችን መስጠቱን የተቋሙ የተሸከርካሪዎች ጥገናና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የተሸከርካሪ ጥገና አስተዳደር ከፍተኛ ኦፊሰር አቶ ብሩክ Read more…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ውስጥ ተቋሙን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ለማዘመን ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ማከናወኑ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የአይሲቲ መሠረተ ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ጽዮን Read more…